MUGHER CEMENT
ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ISO 9001:2015 የጥራት አስተዳደር ሰርተፊኬት ባለቤት ሆነ!!
በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮሮፖሬሸን ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ደንበኞቹን ለማርካት፣ ለሀገሪቱ ዘላቂ ልማት የበኩሉን አስተዋፅኦ ለማበርከት እና ከደረጃ በታች የሆኑ ስራዎች ጋር ባለመደራደር በአለም ላይ ብቁ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመገኘት በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ሁሉንም አስፈላጊ የሆኑ ደረጃዎች የሚያሟሉ ሲሚንቶ እና ተዛማጅ ምርቶችን አምርቶ በማቅረብ በISO 9001:2015 የጥራት አስተዳደር ሰርተፊኬት ጥራታቸውን ጠብቆ በሚያመርታቸው እና በሚያቀርባቸው OPC (42.5 N) እና PPC (32.5 N) ከእ.ኤ.አ ህዳር 28/2025 ጀምሮ ባለቤት መሆን ችሏል፡፡ ፋብሪካው በቀጣይ የጥራት አስተዳደር ስርዓት መመሪያ መርሆችን በመጠቀም ሙሉ በሙሉ የደንበኞቹን ፍላጎት በማሟላት፣ በየደረጃው መፍትሄ በመስጠትና በማገልገል ሃላፊነቱን ያረጋግጣል፡፡
Latest Company News
ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ISO 9001:2015 የጥራት አስተዳደር ሰርተፊኬት ባለቤት ሆነ!!በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮሮፖሬሸን ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ደንበኞቹን ለማርካት፣ ለሀገሪቱ ዘላቂ ልማት የበኩሉን አስተዋፅኦ ለማበርከት እና ከደረጃ በታች የሆኑ ስራዎች ጋር ባለመደራደር በአለም ላይ ብቁ…DEC10,2025
የዓለም የጥራት ሳምንትን “Quality: think differently.” በሚል መሪ ቃል ከNovember 20-23, 2025 የሚከበረው የጥራት ቀን መክፈቻ ፕሮግራም….Nov 20,2025
የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ለ150 ወገኖች ማዕድ አጋራ።
=======በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ መጪውን የ2018 አዲስ ዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክቶ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ 150 የአደኣ በርጋ …Sep 10/2025
Recent Events
የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ ለ150 ወገኖች ማዕድ አጋራ
በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ መጪውን የ2018 አዲስ ዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክቶ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ 150 የአደኣ በርጋ ወረዳ ነዋሪዎች ለእያንዳንዳቸው 10 ኪ.ግ የስንዴ ዱቄት እና አምስት ሊትር ፈሳሽ የምግብ ዘይት ድጋፍ አድርጓል፡፡
የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ የ2017 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሄደ
ፋብሪካው የ2017 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም እና 2018 ዓ.ም እቅድ በአባ ገዳዎች ፀሎት እና ምስጋና የተጀመረ ሲሆን በስብሰባው ላይ የኮርፖሬሽኑ አመራሮች፣ የሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ አመራሮች፣ ሠራተኞች እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ግምገማ በማድረግ ሰፊ ውይይት ተደርጓል፡፡....ነሃሴ 26/2017 ዓ.ም
Mugher Cement
Factory
Mugher cement Factory is a state owned factory established with a purpose of producing and supplying cement and carrying out related activities that are important for the attainment of its ….
Our social Footprint
Mugher Cement Factory performs different activities to fulfill corporate social responsibility of the surrounding kebeles. It supports the community on human and environmental protection, and social supports. In relation to transparency and accountability, the factory participate the administration, community and their representatives continuously to assure its sustainability.12
